በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል/መ/ቴ/ት/ሥ/ቢሮ የሺንሸቶ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ 2018 ዓ.ም በጀት ዘመን የሥልጠናና አላቂ ዕቃዎችንና የተለያዩ ቋሚ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክ/መ/ቴ/ሙ/ትምህርት ሥልጠና ቢሮ የሺንሽቶ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በጀት ዘመን የስልጠና አላቂ ዕቃዎችና የተለያዩ ቋሚ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።