በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ከ/ከተማ አስተዳደር የሚገኘው የዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከዚህ በታች ያሉትን እቃዎች እነዚህም፦ ሎት1 የስቴሽነሪ እቃ፣ ሎት2 የስፖርት እቃ፣ ሎት3 ቋሚ እቃ፣ ሎት4 የፅዳት እቃዎች፣ ሎት5 የደንብ ልብስ፣ ሎት6 የኤሌከትሪከ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በአዲስ አበባ በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር የሚገኘው የዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከዚህ በታች ያሉትን እቃዎች እነዚህም ፡- ሎት1 የፅዳት እቃዎች፣ ሎት 2 የስፖርት ዕቃ፤ ሎት 3 የስቴሽነሪ እቃ፤ ሎት 4 የቋሚ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡