በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ለአቡነ ባስልዮስ የቅ/ የመ/ጀ/ደ/ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም የስራ ዘመን የደንብ ልብስ ፣ የፅህፈት መሳሪያዎች የፅዳት እቃዎች ህትመት፤ መሰረት ልማት ስራዎች ቋሚ ማሽነሪ እቃዎች ቋሚ የቢሮ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማስራት ይፈልጋል ፡፡
በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ለአቡነ ባስልዮስ የቅ/የመ/ጀ/ደ/ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም የስራ ዘመን የደንብ ልብስ ፣ የፅህፈት መሳሪያዎች ፣ የህንፃ ቁሳቁስ እና ተገጣጣሚ እቃዎች ፣ ፕላን ማሽነሪ እቃዎች ፣ መሰረት ልማት ስራዎችና የህንፃ ቁሳቁስ እና ተገጣጣሚ እድሳት ጥገና በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል።