በወረዳ 08 አሞራው ጤና ጣቢያ ሊያሰራ ላቀደው አይሶሌሽን ክፍል ግንባታ መስፈርቱን የሚያሟሉ ተቋራጮችን ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የለሚኩራ ከ/ከተማ የወረዳ 08 አሞራው ጤና ጣቢያ ሊያሰራ ላቀደው የማስፋፈያ ግንባታ ስራዎች መስፈርቱን የሚያሟሉ ደረጃ 5 እና ከዛ በላይ (G.C6 & ABOVE) ተቋራጮች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡