በጋም/ህ/ብ/ክ/መንግስት የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የላውንደሪ ማሽን፤ የህሙማን አልጋ፤ የላብራቶሪ ሲቢሲ ማሽን፤ የኦፕሬሽን ላይት ሲሊንግ ታይፕ የአጥንት ህክምና እና ለሎች የህክምና መሳሪያዎች እንዲሁም የጤና ባለሙያዎችና የአስተዳደር ሠራተኞችን ደንብ ልብስ (ለማሰፋት) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በጋም/ህ/ብ/ክ/መንግስት የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የካርድ ቤት ዕድሳት ለማከናወን የብቃት ማረጋገጫ ደረጃ BC-6/GC- 6 ከዚያ በላይ ያሉትን የሥራ ተቋራጮች በማወዳደር ማሰራት ይፈልጋል።