በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት በተለያዩ ሎቶች የደንብ ልብስ፣ የጽህፈት መሳሪያዎች እና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ ህትመት ውጤቶች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የቋሚ እና አላቂ የመረጃ ቴክኖሎጂ እቃዎች፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ግዥ ለተሽከርካሪዎችና ሌሎች መጓዣዎች እድሳት ጥገናና ጌጣጌጥ ግዥ፣ ለፕላን፣ ለማሽነሪ እና ለተገጣሚዎች አድሳትና ጥገና ለ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት በተለያዩ ሎቶች የደንብ ልብስ፣ የጽህፈት መሳሪያዎች እና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ ህትመት ውጠቶች፣ የዕዳት እቃዎች፣ የቋሚ እና አላቂ የመረጃ ቴክኖሎጂ እቃዎች፣ ልዩ ልዩ መሳሪያ መጽሀፍ ግዥ፣ለተሸከርካሪዎችና ሌሎች መጓጓዣዎች አድሳት ጥገናና ጌጣጌጥ ግዥ ፣ለፕላን፣ ለማሽነሪ እና ለተገጣሚዎች አድሳትና ጥገና፣ ህንፃና ቁሳቁስ እና ለተገጣጣሚዎች እድሳት እና ጥገና፣ የመስተንግዶ ግብአት (ቆሎና፣ ለህንፃ፣ ለቁሳቁስ ለተገጣጣሚዎች መግዣ (ቋሚ እቃዎች መግዣ) ልዩ ልዩ እቃዎች (አበባ እና አበባ ማስቀመጫ እንዲሁም ሌሎች ) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት የደንብ ልብስ ፣ ለጽዳት እቃዎች ፣ ልዩ ልዩ መሳሪያዎችና መጽሀፍት ግዥ ፣ ለህንጻ እና ለቁሳቁስ መገጣጠሚያዎች ዕቃ ግዥ ፣ የጽዳት ሰራተኞች ወይም አውትሶርስ አገልግሎት ግዥ ፣ የፎቶ ኮፒ ማሽኖች፣ ፕሪንተሮች ኮምፒውተሮች ጥገና እና ሰርቪስ አገልግሎት እጅ ዋጋ ፣ የመስተንግዶ ዕቃዎች (ቆሎ) ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡