በየካ ከ/ከተማ ወረዳ 08 አስተዳደር በበጀት 2019 ዓ.ም አንደኛ ዙር የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ፣ የደንብ ልብስ ፣የመስተንግዶ አገልግሎት ፣የሃይገር መኪና ኪራይ፣ የሞንታርቦ ኪራይ ፣ የዲኮርስራ፣ ህትመት ስራ፣ የኤሌከሮኒከስ እቃዎች ጥገና አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 08 አስተዳደር ቤቶች ጽ/ቤት ስር የሚተዳደሩ በሾላ ገበያ እና ከፊል ንግድ ቤቶች ውስጥ ከሚገኙ 39 የንግድ ሱቆችን አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡