በመንግሥት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የምዕራብ ሪጅን ጽ/ቤትና በሥሩ ያሉ ቅ/ጽ/ቤቶችና መስክ ጽ/ቤቶች 1. የጽሕፈት መሣሪያዎች 2. የቢሮ ማሽነሪ ጥገና 3. የጽዳት ዕቃዎች እና 4. የህትመት ሥራዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር ምዕራብ ሪጅን ጽ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት በሥሩ ለሚገኙ ቅ/ጽ/ቤቶችና መስክ ጽ/ቤቶች አገልግሎት ላይ የሚውሉ ከዚህ በታች በዝርዝር የተቀመጡትን ነገሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።