በምሥራቅ ጐጃም ዞን የብቸና ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት ከሐምሌ 1/2012 እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ/ም የ6 ዓመት ኦዲት ማስደረግና ያገለገሉ ዕቃዎችን ሽያጭ ማከናወን ይፈልጋል።
በምስራቅ ጐጃም ዞን የብቸና ከተማ ውሃና ፍሣሽ አገልግሎት ድርጅት የ6 ዓመት ማለትም ከሐምሌ 1/2012 - ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ድረስ የፋይናንስና ንብረት ኦዲት ማስደረግ ይፈልጋል።