የቢሮ መሳሪያዎች፣ ፈርኒቸር፣ ጎማ፣ ካለመዳሪያ ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የጽህፈት መሳሪያዎች እና የመንገድ ጥገና ማሽኖች ግዥ እና ኪራይ
በኢሉአባቦር ዞን ሐሉ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በስሩ ላሎት መ/ቤቶች ለ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል መሣሪያዎች፣ ፈርኒቸር፣ ጎማና ካለመዳሪያ፣ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ የጽሕፈት መሣሪያዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡