የቀጨኔ ደብረ ሰላም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2019 ዓ.ም በመደበኛ በጀት ለት/ቤቱ መምህራን እና ሰራተኞች የክበብ አገልግሎት ምገባ ላይ መስራት የሚችል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
የቀጨኔ ደብረ ሰላም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም በመደበኛ እና ከውስጥ ገቢ በጀት ዓመት ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማስጠገን ይፈልጋል፡፡