በኮልፌ ቀራንዮ ከ/ከተማ ለአብነ ባስልዮስ የቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን የአድሳት ና ጥገና ስራዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ለአቡነ ባስልዮስ የቅ/የመ/ጀ/ደ/ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም የስራ ዘመን ለፅዳትና ንፅህና መስጫ መሳሪያዎች፣ የደንብ ልብስ፣ አላቂ ዕቃዎች፣ የትምህርት መሳሪያዎች፣ የህከምና እቃዎች፣ ህትመት፣ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የጥገና እቃዎችን፣ የፕላን ማሽነሪ እቃዎች፣ የህንፃ ቁሳቁስ ተገጣጣሚዎች፣ የልማትና የጥገና ስራዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል።