Tender Detail

Tender Details

  • Company በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ለአቡነ ባስልዮስ የቅ/የመ/ጀ/ደ/ት/ቤት
  • Address Addis Ababa:Ethiopia, Phone: 0118342219
  • Website
  • Deadline12 Aug 2026, 10:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-08-12 10:30:00
  • Categories Maintenance And Repair , Building Construction , Signal Maintenance

በኮልፌ ቀራንዮ ከ/ከተማ ለአብነ ባስልዮስ የቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን የአድሳት ና ጥገና ስራዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ መለያ ቁጥር 001 /2019

 

በኮልፌ ቀራንዮ ከ/ከተማ ለአብነ ባስልዮስ የቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን የአድሳት ና ጥገና ስራዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ሎት

የስራው አይነት

ሎት1

ለህንፃ ለቁሳቁስእና ለተገጣጣሚዎች ዕድሳት እናጥገና

ሎት2

ለመሰረተ ልማት ዕድሳትና ጥገና

 

በጨረታዉ መሳተፍ የሚትገልጉ ተጨራቶች ከዚህ በታች መስፈቶች አሟልተዉ ማቅረብ አለባቸዉ።

በዘርፋ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ለመከፈላቸው ማስረጃ የሚያቀርቡ፣ በገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ( በመንግስት ግዥ ኤጀንሲ ድረ -ገፅ ላይ የተመዘገቡበትን የእቅራቢነት ኮፒ)፣ በጨረታው ለመሳተፍ የሚችሉ መሆኑን ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ወይም ጉዳዩ ከሚመለከተው አካላት የድጋፍ ደብዳቤ የሚያቀርቡ፡፡

የተጨማሪ እሴት ታከስ የተመዘገብትን የምስከር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው:: በጨረታው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ ) በመከፈል ጨረታ ሰነዱን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በት/ቤቱ ግዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር 7 መውሰድ ይችላሉ።

1. ጨረታው 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከፍት ሆኖ ይቆይና በuኛው ቀን ጠዋት 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 ሰዓት ላይ ይከፈታል፣ ተጫራቾች ከላይ በሰንጠረዡ ሎት/ ማስከበሪያ ለእያንዳዱ የተገለፁትን የገንዘብ መጠን ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ማቅረብ አለባቸው::

ሎት

የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር (CPO)

ሎት1

15,000.00 (አስራ አምስት ሺህ ብር)

ሎት2

20,000.00 (ሃያሺህ ብር))

2. ተጫራቾች ለሚያቀርቧቸው የዕቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸው ::

3. ተጫራቾች የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈፀም ቃል የሚገቡበትን ፎርማት በመሙላት የተጫራቹን ድርጅት ፊርማና ማህተም በማድረግ ማቅረብ አለባቸው፡፡

4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ በሰንጠረዡ በተጠቀሰው የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የሰራውን ዋጋ ቫትን ጨምሮ በመግለፅ በቢሮ ቁጥር 7 ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ ::

5. ጨረታው ከላይ በተገለፀው የመከፈቻ ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት /ቤቱ ግዥ ከፍል ይከፈታል፡፡

6. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ :- ኮ/ቀ/ክ/ከተማ አቡነ ባስልዮስ የቅ የመ/ጀ/ደ/ት/ቤት ወይም በተለምዶ ቆሼ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ

ለበለጠ መረጃ - ስልክ ቁጥር 0118342219 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

 

በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ለአብነ ባስልዮስ የቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት

 

 

✨ messages.ai_summary
- Abune Baselyos School, Kolfe Keranio Sub-city (Addis Ababa) invites open tender for renovation and maintenance works for the 2019 E.C. year in two lots: Lot 1 – building, materials, and fittings renewal/maintenance; Lot 2 – infrastructure renewal/maintenance. - Tender documents cost a non-refundable 200 ETB per lot. Bid bonds are 15,000 ETB for Lot 1 and 20,000 ETB for Lot 2, submitted as bank-confirmed CPO. - Submission deadline and bid opening are both on 12 August 2026. - Bidders must have a valid renewed trade license, evidence of tax payment, registration with the Ministry of Finance and Economic Development (Public Procurement Agency website), VAT registration, and a support letter from the Ethiopian Revenue and Customs Authority or relevant body. - Bidders must submit samples, provide a signed and stamped anti-corruption declaration, and quote prices including VAT. The school reserves the right to cancel the tender wholly or partially.
Save Tender