አዲስ ብርሃን ቅ/አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በመደበኛ በጀት ለመግዛት ይፈልጋል።
የጅማ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት በዞን ደረጃ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ልዩ ልዩ ተሽከርካሪዎች ለጥገና ስራ አገልግሎት በለ ጋራዦችን የሚውሉ የተለያዩ መኪናዎችን በግልጽ ጨረታ እወደድሮ ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ለቢሮ መገልገያና ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ፊንጫኣ ስኳር ፋብርካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
በኮልፌ ቀራንዮ ከ/ከተማ ለአብነ ባስልዮስ የቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት ለ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን የአድሳት ና ጥገና ስራዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
የድል በትግል ቅድመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 ዒ.ም በጀት ዓመት በውስጥ ገቢ በጀት ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ስራዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ ለ2018 በጀት ዓመት ለአካዳሚው አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎች እና አገልግሎቶች ቀጥሎ በቀረበው ዝርዝር መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ጃ/አ//ት/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት ለአንደኛ ዙር ግዥ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ሎት1 የጽሕፈት እቃዎች : ሎት 2 የዕዳት እቃ፤ ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እታ፡ ሎት 4 ፈርኒቸር እቃዎች፣ ሎት 5.የሕንፃ መሳሪያ ፣ ሎት 6 የደንብ ልብስ ፣ ሎት 7 የ ስፖርት ትጥቅ ፣ ሎት 8 የህትመት ፣ ሎት 9 የኤሌክትሮኒከስ ጥገና ፣ሎት 10 የህከምና እቃ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Addis Ababa Traffic Management Authority (AATMA) invites all interested and eligible