የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በ2018 በጀት ዓመት በጨረታ መለያ ቁጥር - አ/አ/አ/አካ/ግ/ጨ 0002/2018 ዓ.ም ለአካዳሚው ስልጠናና የተለያዩ የውይይት መድረኮች የሚሰጡ የመስተንግዶ አገልግሎቱን በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎችን አወዳድሮ አገልግሎቱን መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል።
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ ለ2018 በጀት ዓመት ለአካዳሚው አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎች እና አገልግሎቶች ቀጥሎ በቀረበው ዝርዝር መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በ2017 በጀት ዓመት ለአካዳሚው ሰልጣኞች የሆቴል አገልግሎት የሚሰጡ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎችን አወዳድሮ አገልግሎቱን መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል