የጅማ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት በ2010 በጀት ዓመት በዞን ደረጃ ለሚገኙ ሴከተር መ/ቤቶች ልዩ ልዩ ተሽከርካሪዎችን ለጥገና በታች የቀረቡትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሣተፍ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
የጅማ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት በዞን ደረጃ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ልዩ ልዩ ተሽከርካሪዎች ለጥገና ስራ አገልግሎት በለ ጋራዦችን የሚውሉ የተለያዩ መኪናዎችን በግልጽ ጨረታ እወደድሮ ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡
የጅማ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በዞን ደረጃ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት ላይ የሚውሉትን የተለያዩ ቋሚና አላቂ ዕቃዎችን፤ የጽሕፈት መሣሪያዎች፤ የፅዳት ዕቃዎች፤ የኤሌክትሮኒክስ፤ ጎማ እና ባትሪ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡