በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የምስራቅ ባሌ ዞን ጊንር ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የተዘጋጀ የተለያየ ዕቃዎችን ግልፅ ጨረታ በማውጣት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የምስራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር ግዥ በወረዳው ስር ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤት፣ የተዘጋጀ ደንብ ልብስ፣ ስፌት ልብስ፣ የፅህፈት መሳሪያ፣ የፅዳት እቃ፣ የህንፃ መሳሪያ /construction material/ ቋሚ አላቂ የቢሮ እቃወች፣ የመኪና ጎማ እና ባትሪ፣ ቋሚ እቃ ፈረኒቸርና ኤልክትሮኒክስ፣ ሞተር ሳይካሎች በላ 150 c c. እና በታች ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡