በባሌ ዞን በአጋርፋ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች የሚያገለግሉ መሳሪያዎች፤ ቶነሮች ፣ ቋሚና አላቂ ዕቃዎች ፣የጽዳት እቃዎች ፣ የተለያዩ የኤሌከትሮኒከስ እቃዎች ፣ ፈርኒችር፣ የግንባታ እቃዎችን ፣ የመኪና ጎማዎችንና፣ የሰራተኛ የደንበ ልብስ እና የስልጠና እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በባሌ ዞን በአጋርፋ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች የሚያገለግሉ ፈርኒቸርእና የቢሮ እቃዎች ፣የአዳራሽ ወንበር እና ጠረጴዛ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።