የጋምቤላ ሕ/ብ/ክ/መንግስት የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ በREDD+ ፕሮጀክት ድጋፍ የደንና የፍራፍሬ ችግኝ ዝግጅት አገልግሎት የሚውል ፕላስቲክ ቱዩብ ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የጋምቤላ ሕ/ብ/መንግስት የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ግዥ ለመፈጸም በሎት 1. ላፕቶፕ ኮምፒዩር ዴስክ ቶፕ እና ፕሪንተር፣ ሎት 2 የትራክተር መለዋወጫ ዕቃዎች ሎት 3 የቢሮ እቃ ፈርኒቸር በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ ለመግዛት ይፈልጋል።