የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ለ2018 በጀት ዓመት በግብርና ግብዓት እና ገጠር ፋይናንስ አቅርቦት ዘርፍ በኩል በዳውሮ ዞን ተርጫ ዙሪያ ወረዳ ጎርቃ በሪሳ ቀበሌ የኖራ ድንጋይ መፍጫ ማሽን ማቅረብና መትከል፣ የመትከያ ሼድ፣ የጥበቃ ቤት እና የመፀዳጃ ቤት ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ በግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በኩል የደን ዘር ግዥ፣ በካልም ፕሮግራም በጀት መሬት ልከት የሚያገለግሉ ቀለም እና የጽ/መሳሪያዎችና አላቂ ዕቃዎች፣ የህትመት ግዥ፣ የግብርና ቴክኖሎጂ ግብዓቶች ግዥ እና የችግኝ ማፍያ ፕላስቲክ ግዥዎችን በሎት በማለየት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።