የትምህርት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ አላቂ የፅዳት እቃዎች፣ ቆሎ እና ኩከ.ስ፣ የደንብ ልብስ ማሰፊያ ግዢ
ለቂርቆስ ክፍለ ከተማ የወንድማማች አፀደ ሕፃናትና የመ/ደ/ት/ቤት በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።