በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ሶስተኛ ዙር ግልፅ ጨረታ፣ ሎት 1 ደንብ ልብስ፣ ሎት 2 ሕትመት፣ ሎት 3 የህፃናት መጫወቻ ግብአቶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ሁለተኛ ዙር ግልፅ ጨረታ ሎት 1. ደንብ ልብስ፣ ሎት 2. የደንብ ልብስ ስፌት፣ ሎት 3 አላቂ የጽሕፈት መሣሪያ፣ ሎት 4 የፅዳት ዕቃዎች፣ ሎት 5. የኤሌክትሪክ እና ቧንቧ እቃዎች፣ ሎት 6 ጥገና አገልግሎት፣ ሎት 8 አላቂ የሕክምና እቃዎች፣ ሎት 9 ልዩ