Tender Detail

Tender Details


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት የዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ሶስተኛ ዙር ግልፅ ጨረታ፣ ሎት 1 ደንብ ልብስ፣ ሎት 2 ሕትመት፣ ሎት 3 የህፃናት መጫወቻ ግብአቶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ / 03/2018

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት /ቤት የዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ /ቤት 2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ሶስተኛ ዙር ግልፅ ጨረታ፣ ሎት 1 ደንብ ልብስሎት 2 ሕትመትሎት 3 የህፃናት መጫወቻ ግብአቶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት ሟሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

1.     በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገብ

2.     በመስኩ የተሰማሩ መሆኑን የሚገልጽ የታደስ ንግድ ፍቃድ፣ የዘመኑን ግብር መክፈላቸውን የሚያረጋግጥ በግብር ሰብሳቢ የተሰጠ ማስረጃ እና የግብር መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ፡፡

3.     ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

4.     ተጫራቾች ከወሰዱት የጨረታ ሰነድ ዋጋ ዝርዝር ማቅረቢያ ውጪ በሌላ ሞልቶ ቢያቀርቡ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

5.     ተጫራቾች የሚያቀርቧቸውን ዕቃዎች ናሙና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው

6.     ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ ከፍለው መግዛት ይችላሉ፡፡

7.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ዋናውንና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት እስከ ቀኑ 1100 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ 400 ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ በዚያው እለት ከረፋዱ 430 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ የግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 35 የሚከፈት ሲሆን 11ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል።

8.     በጨረታው ለመሳተፍ ለእያንዳንዱ ሎት 4,000.00 /አራት ብር/ የተረጋገጠ የዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ /ቤት በማለት ሲፒኦ ማቅረብ አለባቸው፡፡

9.     ዘግይተው የቀረቡ የመወዳደሪያ ሠነዶች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡

10. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታው ውጭ የሚሆኑ ሲሆን ወደ ፊትም የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በመንግስት ግዥ እንዳይሳተፍ ይደረጋል፡፡

11. በጨረታው ተወዳድሮ ያሸነፈውን እቃ በኮሌጁ ጥራት /ቴክኒክ ኮሚቴው ጥራቱ ሲረጋገጥ ተጫራቹ በራሱ ትራንስፖርት ጭኖ በኮሌጁ ንብረት ክፍል ገቢ ማድረግ ይኖርበታል።

12. ተጫራቾች ለጨረታው ያቀረቡት ዋጋ የሚቆይበት ጊዜ ቢያንስ 60 ቀናት መሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል/

13. /ቤቱ አሸናፊውን ተጫራች በሚመርጥበት ጊዜ የሚገዛውን እቃ ወይም አገልግሎት ብዛት መጠን እንደአስፈላነቱ እስከ 25 በመቶ ለመቀነስ ወይም ለመጨመር መብት ይኖረዋል፡፡

14. የዳ/ 2///ቤት ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው

15. ተጫራቾች ለሚኖራቸው ጥያቄ ወይም መረጃ ማግኘት ሲፈልጉ በስልክ ቁጥር 0111-54-57-56 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

አድራሻ፡- 4 ኪሎ ዩኒቨርሲት ጎን

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዳግማዊ ምኒልክ 2 ደረጃ /ቤት

Save Tender