በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 አስተዳደር ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ያገለገሉ ንብረቶችን ለማስወገድ በ1ኛ ግልጽ ጨረታ አወዳድረን መሸጥ እንፈልጋለን፡፡
በአራዳ ክፍለ ከተማ የወረዳ 6 አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በ2ኛ ዙር ጨረታ አገልግሎት የሚውሉ አላቂ የፅዳት እቃዎች፣ የመኪና ኪራይ፣ የጉልበት/የጭነት አገልግሎት በ2ኛው ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድረን መግዛትና ማሠራት እንፈልጋለን።