የተለያዩ ግዥዎች ግዥ (ምግብ ዝግጅት ግብዓቶች፣ የጽዳትና የጽሕፈት መሳሪያ እቃዎች፣ የሕንጻ ፊኒሽንግ ሥራ፣ የስፖርት መገልገያ እልባሳት፣ የህትመት አገልግሎት)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ስልጠና ማዕከል በ2018 ዓ.ም አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ግዥዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ሕጋዊ ድርጅቶች ግዥ መግዛት ይፈልጋል።