የጋሞ ዞን ፋይናንስና ኘላን ልማት መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት 1/ የጽሕፈት መሣሪያ 2/ ኮምፒውተርና ተዛማጅ ዕቃዎች 3/ የጽዳት ዕቃዎች 4/ የኤሌክትሪክ ሞተር ሣይክል 5/ ደንብ ልብስ 6/ ፈርኒቸር 7/ የሞተር ሣይከል ጐማ 8/ የግንባታ ዕቃዎች 9/ ሕትመት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የጋሞ ዞን ፋይናንስና ፕላን ልማት መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል