የጽህፈት መሳሪያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች ግዥ
የሀዋሳ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/መምሪያ በሀዋሳ ከተማ አስ/ ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ መሠረት ለአረንጓዴ ልማት እንከብካቤ ሥራ ከሎት o1 እስከ ሎት 140 ድረስ ያሉትን ለማሰራት ስለሚፈልግ ግዥ ለመፈጸም በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለማሰራት ያስፈለገ በመሆኑ በዘርፉ ፈቃድ ካላቸው ማህበራት መካከል አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡