በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሰት በዋግ ኸምራ ሰቆጣ ከተማ ዋቢ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ማህበራት ዩኒዪን /ኃ/የተወሰነ፡፡
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በሰቆጣ ከተማ የሚገኘው የዋቢ ሁለገብ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅበራት ዩኒዪን ኃ/የተወሰነ ለዩንዪኑ ምርት እና ግብዓት ለማጓጓዝ አገልግሎት የሚውል ሲኖ ካሶኒ 2025 ሞዴል ባለ 400 /አራት መቶ/ የፈረስ ጉልበት የጭነት ተሽከርካሪ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል