በኢትዮጵያ መድን ድርጅት ስም ተመዝግበው ድርጅቱ ሲጠቀምባቸው እና ሲገለገልባቸው የነበሩ የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት አደጋ ደርሶባቸው ለደንበኞቹ የተረከባቸውን
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ብሄራዊ ቲያትር አካባቢ በቤት ቁጥር 287/14 የሚገኘው ልዩ ስሙ አፊሶል ህንጻ ላይ ምድር ወለል 74.30ካሬ፣መዳረሻ (አንደኛ ፎቅ) 74.00 ካሬ እና ከምድር በታች 86.23 ካሬ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል ሁለገብ ቢሮ በጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡