በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የሀላባ ዞን ቁሊቶ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2019 በጀት ዓመት በጨረታ መለያ ቁጥር ሀ/አጠ/ሆ 01/2018 ለሆስፒታሉ ለሥራ አገልግሎት የሚውሉ የፅህፈት መሳሪያ፣ የቢሮ ፈርኒቸር፣ የፅዳት እቃዎችን፣ የኤሌክትሪክ እቃዎችን እና ደንብ ልብስ በግልፅ ጨረታ ህጋዊ ፍቃድ ካላቸው ድርጅቶች እና ነጋዴዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የሀላባ ዞን ቁሊቶ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2019 በጀት ዓመት በጨረታ መለያ ቁጥር ሀ/አጠ/ሆ 01/2018 ለሆስፒታሉ ለሥራ አገልግሎት የሚውሉ የአከስጂን ሙሌት እና የትራንስፖርት ጭነት ማመላለሻ መኪና በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ህጋዊ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች እና ነጋዴዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልገል።