የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በእዣ ወረዳ በዳርቻና አጓጅተረህ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ የአቡሴ የባህር ዛፍ ደን ሽያጭ በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
በማዕከላዊ /ኢ/ከ/መንግስት የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የማህበረሰብ ቴሌቪዢን ለማስጀመር የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ እቃዎች ግዢን ለመፈጸም ተጫራቾችን ለማወዳደር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡