በማዕከላዊ /ኢ/ከ/መንግስት የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የማህበረሰብ ቴሌቪዢን ለማስጀመር የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ እቃዎች ግዢን ለመፈጸም ተጫራቾችን ለማወዳደር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
ማስታወቂያ ቁጥር 03/2018-2019
በማዕከላዊ /ኢ/ከ/መንግስት የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የማህበረሰብ ቴሌቪዢን ለማስጀመር የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ እቃዎች ግዢን ለመፈጸም ተጫራቾችን ለማወዳደር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መወዳደር ይችላሉ፡፡
- በዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
- የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያላቸው
- የአቅራቢነት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
- የግዢው መጠን ከብር 500,000/አምስት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
- ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-5 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
- ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዕቃ ዓይነት፤ የአምራቹን ስም ፤ የተመረተበትን ዓ.ም በዝርዝር ከዋናው ጋር መያያዝ አለበት ፤
- ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ናሙና ሲጠየቅ ማቅረብ አለባቸው፣
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000/አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተመሰከረለት CPO ወይም ቢድ ቦንድ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፤
- ተጫራቾች የተገለፀው የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100/አንድ መቶ ብር በጉ/ዞ/ገ/መምሪያ በመከፈል ሰነዱን ከጉራጌ ዞን ፋ/መምሪያ ግዥ/ንብ/አስ/የሥራ ሂደት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፣
- ማንኛውም ተጫራች ዕቃውን ጉራጌ ዞን ፋ/መምሪያ ወልቂጤ ከተማ ድረስ ለማቅረብ የሚያስችል ዋጋ የሚያሳይ የጨረታ ሰነድ ኦሪጅናልና ኮፒ በማለት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በጥንቃቄ ታሽጎ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስር/10/ተከታታይ ቀናት ጉራጌ ዞን ፋ/መምሪያ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/የሥራ ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው ፤
- ጨረታው በዚያው ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በዚህ ዕለት ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ፋይናንስና መምሪያ አዳራሽ በይፋ ይከፈታል፤
- መ/ቤቱ በጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
- ለበለጠ መረጃ መ/ቤቱ ድረስ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 011-330-0112 ደውለው መጠየቅ ይቻላል
- የመከፈቻው ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የስራ ቀን የሚሸጋገር መሆኑ እንገልጻለን
ማሳሰቢያ ፦ ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ የምታቀርቡ ተጫራቾች 90 ቀንና ከዚያ በላይ የሚቆይ መሆን አለበት፡፡
በማዕከላዊ /ኢ/ክ/መንግሥት የጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ
✨ messages.ai_summary
Open tender for the purchase of electronic equipment to launch a community television by the Gurage Zone Government Communication Affairs Department. Bidders must have a valid trade license, tax clearance, TIN, and supplier registration certificate.
