በግል ድርጅቶች ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ጅማ ዲስትሪከት የመቱ ት/ጽ/ ቤት ለቢሮ አገልግለት የሚሆን ህንጻ ወይም ቪላ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
የቢሮ ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ
በግል ድርጅቶች ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ጅማ ዲስትሪከት የመቱ ት/ጽ/ ቤት ለቢሮ አገልግለት የሚሆን ህንጻ ወይም ቪላ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም፡-
1ኛ/ ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል ህንጻ ተወዳዳሪ/አከራይ የይዞታ ማረጋገጫ እና ካርታ ያለው ወይም ቪላ ያለው ማንኛውም ተወዳዳሪ /አከራይ የይዞታ ማረጋገጫ እና ካርታ ያለው
2ኛ/ አከራይ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ለጨረታው የተዘጋጀውን ሠነድ ከመቱ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በነጻ በመውሰድ የሚያከራይበትን የኪራይ ዋጋ በካሬ ሜትር በወር በማስላት በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት እስከ 11ኛው የስራ ቀን እስከ ጠዋቱ በ4፡00 ሠዓት ድረስ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅበታል፡፡
3ኛ/ የጨረታ ሳጥኑ ከላይ በተጠቀሰው 11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 8፡00 ዓመት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውና የመ/ቤቱ ታዛቢዎች በተገኙበት ይከፈታል፡፡
4ኛ/ አከራይ የኪራይ ዋጋውን ሞልቶ የጨረታ ሰነዱን በሚመልስበት ወቅት የይዞታ ማረጋገጫና ካርታ አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅበታል፤
5ኛ/ መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
❖ ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 047 – 441 - 1779 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ጅማ ዲስትሪክት የመቱ ቅ/ጽ/ቤት
/መቱ/
