Tender Detail

Tender Details

  • Company ጂ ኤስ ቤት ግንባታና ኪራይ አክሲዮን ማህበር
  • Address መርካቶ አሜሪካን ግቢ አካባቢ አባ መላ የገበያ ማዕከል እየተገነባ ያለው ህንፃ ውስጥ 2ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911 43 83 71
  • Website
  • Deadline05 Dec 2024, 5:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Stock Sale

ጂ ኤስ ቤት ግንባታና ኪራይ አክሲዮን ማህበር የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤዎች ለባለአክሲዮኖች ተደልድለው ክፍያ በወቅቱ ያልተፈፀሙባቸውን አክሲዮኖች ለባለአክሲዮኖችም ሆነ ለውጭ ፈላጊዎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::


በድጋሚ የወጣ የአክሲዮን ሽያጭ ጨረታ

ኤስ ቤት ግንባታና ኪራይ አክሲዮን ማህበር በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በወረዳ 1 በመርካቶ አካባቢ 2B+SB+G+12 ወለል ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንፃ በመገንባት ላይ ያለ አክሲዮን ማህበር ነው::

የአክሲዮን ማህበሩ የሚያስገነባው ህንፃ -2B+SB+G+3 /3 ወለል ላይ/ ደርሶል::

የአክሲዮን ማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤዎች ለባለአክሲዮኖች ተደልድለው ክፍያ በወቅቱ ያልተፈፀሙባቸውን አክሲዮኖች ለባለአክሲዮኖችም ሆነ ለውጭ ፈላጊዎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::

በዚህም መሰረት ዝርዝር የጨረታውን ሁኔታ እና ሂደት በተመለከተ ተጫራጮች የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፍል የጨረታ ሰነዱን ከማህበሩ /ቤት መውሰድ ይችላሉ::

ጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በሚመልሱበት ጊዜ ያስገቡትን የአክሲዮኖች ጠቅላላ ዋጋ 5 ፐርሰንት ሲፒኦ በማህበሩ ስም አስርተው አያይዘው በታሸገ ፖስታ ማስገባት አለባቸው:: ጨረታው ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ህዳር 26 ቀን 2017 . ድረስ ተጫራጮች የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ::

ጨረታው ሀሙስ ህዳር 26 ቀን 2017 . ከቀኑ 1100 ተዘግቶ በማግስቱ አርብ ህዳር 27 ቀን ከጠዋቱ 400 ተጨራቾች ባሉበት የሚከፈት ይሆናል::

አድራሻ፡- መርካቶ  አሜሪካን  ግቢ  አካባቢ  አባ  መላ  የገበያ

ማዕከል  እየተገነባ  ያለው  ህንፃ  ውስጥ  2ኛ  ፎቅ

ስልክ ቁጥር ( 0911 43 83 71/0911923333

ማሳሰቢያ፦ አክሲዮን ማህበሩ የተሸሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

Save Tender

የአባይ ጥጥ መዳመጫ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ባለአክሲዮኖች በኩባንያው ውስጥ ያላቸውን አክሲዮን በዚህ የጨረታ ሰነድ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች አሟልቶ አክሲዮን ለሚ...

READ MORE
የአባይ ጥጥ መዳመጫ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ባለአክሲዮኖች በኩባንያው ውስጥ ያላቸውን አክሲዮን በዚህ የጨረታ ሰነድ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች አሟልቶ አክሲዮን ለሚ...

READ MORE