Tender Detail

Tender Details

  • Company Hibret Bank S.C (ሕብረት ባንክ አ.ማ)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251114655222
  • Websitehttps://www.hibretbank.com.et/
  • Deadline02 Dec 2024, 4:17 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Stock Sale

ሕብረት ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸው ተበዳሪዎች በገቡት ውል መሰረት ብድሩን ጊዜውን ጠብቀው ባለመክፈላቸው ምክንያት የተረከባቸውን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ንብረቶች በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


የጨረታ  ማስታወቂያ

        የጨረታ ቁጥር 004/2017

 

ሕብረት ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸው ተበዳሪዎች በገቡት ውል መሰረት ብድሩን ጊዜውን ጠብቀው ባለመክፈላቸው ምክንያት የተረከባቸውን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ንብረቶች በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ሙሉ ስም

የቀድሞው ቤቱ/ የንብረቱ ባለቤት

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የንብረቱ ዓይነት

የቦታው ስፋት

የባለቤት መታወቂያ ቁጥር/ የሼር ቁጥር

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ

የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር

ከተማ

ቀበሌ

የቤት ቁጥር

1

ትኩል ንግድ ስራዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

ትኩል ንግድ ስራዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

ጋንዲ ቅርንጫፍ

አውቶሞቢል ሀዮንዳይ ኮሪያ

ሰሌዳ ቁጥር 03A-19554 የሞተር ቁጥር G4FA-BU692856 ሻንሲ ቁጥር  KMHCT41C4CU141182

አዲስ አበባ ሰንጋ ተራ በሚገኘው አዲሱ የባንኩ ህብር ታወር ህንጻ ጊቢ ውስጥ

1,800,000.00

2

አቶ ቢኒያም በየነ

አቶ ቢኒያም በየነ አብርሃ

ዓለምገና ቅ/ፍ

የባንክ አክሲዮኖች /ሼር

AAG7188 AA107188

አንበሳ ባንክ አ.ማ

2,914,850.05

3

እንሽ ጀነራል ትሬዲንግ

አቶ ሄኖክ መኮንን ቢተው

አዲሱ ገበያ ቅ/ፍ

የባንክ አክሲዮኖች /ሼር

6962

ወጋገን ባንክ አ.ማ

764,000.00

4

እንሽ ጀነራል ትሬዲንግ

አቶ ሄኖክ መኮንን ቢተው

አዲሱ ገበያ ቅ/ፍ

የባንክ አክሲዮኖች /ሼር

9415108601323214205

ወጋገን ባንክ አ.ማ

569,000.00

5

ካብላሎ ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

አቶ ካሌብ ተካ በዳዳ

ገነት ቅ/ፍ

የባንክ አክሲዮኖች /ሼር

6955941208167107141273313158

1420415179

ወጋገን ባንክ አ.ማ

1,200,000.00

6

ዋትስ ትሬዲንግ

ጽዮን አብርሃም በርታ

ባልደራስ ቅርንጫፍ

የባንክ አክሲዮኖች /ሼር

9927

ብርሃን ባንክ

207,000.00

7

ዋትስ ትሬዲንግ

ጽዮን አብርሃም በርታ

ባልደራስ ቅርንጫፍ

የባንክ አክሲዮኖች /ሼር

1927719037

አንበሳ ባንክ አ.ማ

2,422,198.80

 

በመሆኑም -

  1. ንብረቶቹን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 8 ቀን 2017 . ድረስ ከላይ በተገለጹት አድራሻዎች በአካል በመገኘት መጎብኘት ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በሕብረት ባንክ . (Hibret Bank) ስም የተሰራ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (..) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ..ታን የሚያካትት ወይም የማያካትት ስለመሆኑ በግልጽ ማስፈር አለባቸው።
  4. ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል። አሸናፊ የሆነው ተጫራች ደግሞ ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በአስር ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል።
  5. ተጫራቾች ንብረቶቹን የሚገዙበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ሕብር ታወር 4 ፎቅ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 8 ቀን 2017 ከቀኑ 900 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  6. ጨረታው ታህሳስ 8 ቀን 2017 ከቀኑ 930 ሰአት በዋናው መስሪያ ቤት የቦርድ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  7. ባንኩ ንብረቶቹን በገዢው ስም ለማዘዋወር ለሚመለከተው መንግስታዊ አካላት ደብዳቤ ይጽፋል።
  8. ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ክፍያዎችን ገዥ (የጨረታው አሸናፊ) ይከፍላል።
  9. ባንኩ በማንኛውም ጊዜ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. ለበለጠ ማብራሪያ ሕብረት ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በስልክ ቁጥር 011 562 10 24 ወይም 0114 16 97 57 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

 

ሕብረት ባንክ አ.ማ

Save Tender

የአባይ ጥጥ መዳመጫ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ባለአክሲዮኖች በኩባንያው ውስጥ ያላቸውን አክሲዮን በዚህ የጨረታ ሰነድ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች አሟልቶ አክሲዮን ለሚ...

READ MORE
የአባይ ጥጥ መዳመጫ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ባለአክሲዮኖች በኩባንያው ውስጥ ያላቸውን አክሲዮን በዚህ የጨረታ ሰነድ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች አሟልቶ አክሲዮን ለሚ...

READ MORE