Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት) (ኢኢግልድ)
  • Address በአራዳ ክፍለ ከተማ በወረዳ 02 ፒያሳ ከሊፋ ህንፃ አካባቢ በስተ ሰሜን አቅጣጫ የባቡር ሃዲዱን ተሻግሮ ወደ አራት መንታ በሚወስደው መንገድ ጣልያን ሰፈር (የቀድሞ ጅንአድ መ/ቤት) : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111281529
  • Websitehttp://www.eiide.com.et/web/guest/about-us
  • Deadline30 Dec 2024, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Transportation Service And Cargo

ድርጅታችን ከለሚ ናሽናል ሲሚንቶ፤ ከሙገር ዋናው፤ ከሙገር ታጠቅ፤ ከዳንጎቴ፤ ከደርባ፤ ከኢትዮ ሲመንት እና ከሀበሻ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች የገዛውን ሲሚንቶ ወደ አዲስ አበባ የድርጅቱ ቅ/ፍ ማዕከላት ለማጓጓዝ ለ6 ወር በሚቆይ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማጓጓዝ ይፈልጋል፤


 

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise

 

 

 

የኢትዮጵያ  የኢንዱስትሪ  ግብዓቶች  ልማት  ድርጅት

     የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ     

የጨረታ ቁጥር 01/17

 

ድርጅታችን ከለሚ ናሽናል ሲሚንቶ፤ ከሙገር ዋናው፤ ከሙገር ታጠቅ፤ ከዳንጎቴ፤ ከደርባ፤ ከኢትዮ ሲመንት እና ከሀበሻ ሲሚንቶ ፋብሪካዎች የገዛውን ሲሚንቶ ወደ አዲስ አበባ የድርጅቱ / ማዕከላት ለማጓጓዝ 6 ወር በሚቆይ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማጓጓዝ ይፈልጋል፤

   ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ድርጅቶች   

  1. በጨረታ መመሪያው ላይ የተቀመጡትን ግዴታዎች በሙሉ መወጣት የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል::
  2. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ፤ ቃት ማረጋገጫ፤ ተጨማሪ አሴት ታክስና የግብር ክፋይነት ምዝገባ ሠርተፍኬት ያላቸው መሆን ይገባቸዋል::
  3. ለጨረታው የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ፒያሳ በተለምዶ አትክልት ተራ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስርያ ቤት ሎጀስቲክስ ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ::
  4. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ለሲሚንቶ ተጫራቾች ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ብር) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (..) ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. የጨረታ መወዳደሪያ ዋጋቸውን ከላይ ከተጠቀሱት ህጋዊ ሰነዶች ጋር በታሽገና የተጫራች ድርጅቶች ማህተም ያረፈበት ኤንቨሎፕ (ፖስታ) አንድ ኦሪጅናል እንዲሁም አንድ ኮፒ በማድረግ እስከ ታኅሣሥ 21 ቀን 2017 . እስከ ረፋዱ 400 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይችላሉ::
  6. ጨረታው በተመሳሳይ ሣሥ 21 ቀን 2017 . ከረፋዱ 4:10 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

     ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

 

ጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-126-22-50

www.eiide@eiide.com.et

 

Save Tender