Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
  • Address በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዋናው መ/ቤት የዕቃ ግዥ ዳይሬክቶሬት ወይንም ጎንደር ከተማ ቀበሌ 15, Phone: 0911-664988
  • Website
  • Deadline13 Jan 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Cloth And Shoes

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አለምገና ዲስትሪክት በጨረታ ቁጥር 035 የወጣውን እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በአገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አለምገና ዲስትሪክት በጨረታ ቁጥር 035 የወጣውን እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች በአገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

 

 

  የግዥ ምድብ

ሎት 1

  የሰራተኞች አልባሳት

ሎት 2

  የሰራተኞች ጫማዎች

ሎት 3

  የጽዳት እቃዎች

 

 

 

 

 

 

 

በዚሁ መሠረት ተጫራቾች ፡-

    1. 2017 . ለዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የአቅራቢነት ምዝገባ፤ እና ከገቢ ግብር ነጻ ማስረጃ ጨረታ እስከሚገባበት ቀን የሚያገለግል ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
    2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ታህሳስ 14 ቀን 2017 . ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት አለምገና ከሚገኘው የግዥ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቡደን መሪ ለእያንዳንዱ ጥቅል የማይመለስ ብር 500.00 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።
    3. የጨረታ ሰነዱ የገዙ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥር 5 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት የግዥ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ ቢሮ ዘወትር በስራ ቀንና ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል። በሰም ያልታሸገ የተጫራች ፖስታ ውድቅ ይደረጋል።
    4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 ለእያንዳንዱ የጨረታ አይነት በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም CPO ብቻ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማስገባት ይኖርባቸዋል። የኢንሹራንስ ዋስትና አንቀበልም።
    5. ተጫራቾች በሚጫረቱበት እያንዳንዱ እቃ ጥራት በቴክኒክ ብቃታቸው ከተመረጡ በዋጋ የሚወዳደሩ ይሆናል። ተጫራቾች መጫረቻ ሰነድ ሲያስገቡ ለሚወዳደሩባቸው ጥቅል በመጫረቻ ሰነዱ ሲያስገቡ ለሚወዳደሩባቸው ጥቅል በመጫረቻ ሰነዱ በተገለፀው መልኩ ናሙና ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን ናሙና ያላቀረቡ ውድቅ ይደረጋሉ። በመ/ቤቱ ዋጋ መሙያ ያልተሞላ ዋጋ ፊርማና ማህተም የሌለው የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም።
    6. አሸናፊ የሆነ ድርጅት አሸናፊ የሆነባቸውን እቃዎች በራሱ ትራንስፖርት የመስሪያ ቤታችን ንብረት ክፍል ድረስ በመምጣት ማስረከብ ይኖርበታል።
    7. ጨረታው ጥር 5 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 430 በግዢ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
    8. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አለምገና ዲስትሪክት

የግዥ አቅርቦት እና ንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ ቢሮ አለምገና

ስልክ ቁጥር 0113 38 13 23

 

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የዓለምገና መንገድ ጥገና ዲስትሪክት

Save Tender