የሀዋሳ ከተማ መ/ው/ፍ/አገ/ድርጅት የሞተር ዘይት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል። ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ድርጅት ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው ዝርዝር መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የመኪና እና የሞተር ሳይክል ዘይት ግዥ
የግዥ መለያ ቁጥር ግ/ዘ/05/2017
የሀዋሳ ከተማ መ/ው/ፍ/አገ/ድርጅት የሞተር ዘይት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል። ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ድርጅት ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው ዝርዝር መሠረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡
|
ሎት |
የሞተር ሳይክል ዘይት |
መጠን |
መለኪያ |
ብዛት |
|
ሎት 1 |
የመኪና ዘይት |
15/40 |
ሊትር |
2082 |
|
ሎት 2 |
የሞተር ዘይት |
20/50 |
ሊትር |
1104 |
በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ፡-
- ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የ2016 ዓ/ም የዘመኑን ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (የቫት) ተመዝጋቢ የሆነ፣
- የጨረታ ዋስትና መያዣ ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) ለእያንዳንዱ ሎት በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ግዥውን በሚፈፅመው ድርጅት ሥም ተዘጋጅቶ ማቅረብ ይኖርበታል ።
- የተዘጋጀውን የዕቃ ዓይነት ዝርዝር የ የሚገልፅ የጨረታ ሰነድ በእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 800 /ስምንት መቶ ብር/ በመክፈል ከሀዋሳ ከተማ መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት የግዥ/አስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 19 ቀርበው መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች አንድ ተጫራች የሰጠውን ዋጋ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት የተከለከለ ነው።
- ተጫራቾች በሰነዶቻቸው ላይ ስማቸውን ሙሉ አድራሻቸውን ፊርማቸውን አሟልተው ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ዋናውንና ኮፒውን ለየብቻ በማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ሰነዶችን ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ20 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ሀዋሳ ከ/መ/ው/ፍ/አገ/ድርጅት የግዥ/አስ ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 19 በመምጣት የተዘጋጀውን የጨረታ ዶክመንት መግዛት ይችላሉ።
- ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21ኛው ቀን ላይ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 8፡00 ሰዓት ድርጅቱ ለጨረታ ባዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው። ጨረታው በዕለቱ በ8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት የግዥ/አስ/ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 19 ይከፈታል። ሆኖም ግን 21ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ስልክ ቁጥር 046 212 1580/ 0462129112 ፖ.ሣ.ቁ 108
የሀዋሳ ከተማ መጠጥ ውሃ ፍሳሽ አገልግሎት
