Tender Detail

Tender Details

  • Company በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ ጽ/ቤት
  • Address ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0964 14 70 73
  • Website
  • Deadline12 Feb 2025, 12:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Transportation Service And Cargo

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በኩል የጉጉማ ማዘጋጃ ቤት በ2017 በጀት ዓመት ሊሰራ ያቀደው መሰረተ ልማት ለመንገድ ስራ የሚሆን ጠጠር የጭነት አገልግሎት በግልጽ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ///ቤት በኩል የጉጉማ ማዘጋጃ ቤት 2017 በጀት ዓመት ሊሰራ ያቀደው መሰረተ ልማት ለመንገድ ስራ የሚሆን ጠጠር የጭነት አገልግሎት በግልጽ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡

  • በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ወረቀት ያላቸውና የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ
  • በግንባታ አፈጻጸም ችግር ምክንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጠው ተጫራች ጨረታውን መወዳደር አይችልም፡፡
  • ይህ የጨረታ ማስታወቂያ 21 /ሀያ አንድ/ ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚውል ይሆናል፡፡
  • ተጫራቾች ዋጋ የተሞላበትን 1 ኦሪጅናልና 1 ፎቶ ኮፒ የጨረታ ሰነድና የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) 10,000 /አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና በፖስታ ለየብቻቸው በማሸግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን አንስቶ 21 ተከታታይ ቀናት የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በማልጋ ወረዳ ግዥ/ፋይ/አስ/ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 14 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡ ይህ ጨረታ 22ኛው ቀን 400 እስከ 600 ሰዓት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ሰነዳቸውን አሽገው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  • ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው አለመገኘታቸው ጨረታውን ከመከፈት አያግደውም፡፡
  • የጨረታ አሸናፊው የጨረታ ውጤት ሲታወቅ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ የጨረታ ዋጋ 10% CPO /Bid bond/ bid security/ በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ጨረታው የሚከፈትበት የስራ ቀን ላይ ካልዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተገለጸው ቦታና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡

ማሳሰቢያ ፡- አሰሪው /ቤት የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ// /ቤት

 

Save Tender