Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address ወላይታ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0956445021
  • Website
  • Deadline24 Feb 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Labour Outsourcing Services

በደ/ኢት/ያ በወላይታ ዞን በባደሪ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በልማታዊ ሴፍቲ-ኔት ፕሮግራም-5 በካፒታል በጀት በተለያዩ ቀበሌያት ለሚሰሩ የመጠጥ ውሃ መስመር ዝርጋታ ለማከናወን የጉልበት ዋጋ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል ።


 

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በደ/ኢት/ በወላይታ ዞን በባደሪ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2017 በጀት ዓመት በልማታዊ ሴፍቲ-ኔት ፕሮግራም-5 በካፒታል በጀት በተለያዩ ቀበሌያት ለሚሰሩ የመጠጥ ውሃ መስመር ዝርጋታ ለማከናወን የጉልበት ዋጋ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል

1 ሎት 01 ጉልበት ዋጋ

በመሆኑም በጨረታው ለመሣተፍ የምትችሉ ተጫራቾች ፡-

  1. በዘርፉ ሕጋዊ ፈቃዳቸውን ያሳደሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው ከሚመለከተው ክፍል የተሰጠ ታክስ ክሊራንስ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚችሉ
  2. የውሃና ውሃ ነከ /wwC/ ደረጃ 9 እና ከዚህ በላይ ሆኖ ሥራ ፈቃድ ያላቸው::
  3. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለዶከመንቱ በየሎት የማይመለስ 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ወላይታ ዞን ባደራ ኮይሻ ወረዳ ፋይ///ቤት ከግዥና ንብረት አስ/ የንግድ ፈቃዳቸውን ዋናውን /ኦርጅናል/ በመያዝ መግዛት ይችላሉ፤
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተመሰከረለት ጥሬ ብር /ሲፒኦ/ 10,000 /አስር ሺህ ብር/ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ብቻ
  5. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሰነድ አርጅናሉና ሁለት ኮፒ ለብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ በባ/////ቤት ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ መከተት ይኖርባቸዋል፣
  6. የጨረታው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት 30 ተከታታይ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው የሥራ ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 430 ሰዓት በወላይታ ዞን ባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይ///ቤት በግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ የማይነበብና ሰርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለበትም፤
  8. ተጫራቾች በሚሠሩበት አካባቢ ምንም ዓይነት ማስጠንቀቂያ ያልተሰጣቸው መሆን አለበት፡፡
  9. ተጫራቾች 2015 / የተሠሩ የመልካም ሥራ አፈጻጸም ቢያንስ ከሁለት በላይ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
  10. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0935782116/

0916694722 ደውለው ማነጋገር ይቻላል፡፡

 

የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender