በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የኤ/ግ/ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳችን ስር ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ለጐርፍ አደጋ መከላከያ የሚሆን ጋቢዎን፣ የጋቢዎን ማሰሪያ ሽቦ፣ የሽቦ መቁረጫ ጌንሳ እና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ግዥ እንዲፈጸም ስለተፈለገ በዘርፉ የተሰማሩ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አግባብ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የኤ/ግ/ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳችን ስር ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች ለጐርፍ አደጋ መከላከያ የሚሆን ጋቢዎን፣ የጋቢዎን ማሰሪያ ሽቦ፣ የሽቦ መቁረጫ ጌንሳ እና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ግዥ እንዲፈጸም ስለተፈለገ በዘርፉ የተሰማሩ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አግባብ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ስለሆነም መወዳደር የምትፈልጉ፡-
- በዘርፉ የተመዘገበ እና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የግዥ መጠኑ ብር 200,000 እና ከዚህ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት መረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
- ተጫራቾች ለጋቢዎን፣ ለቢዎን ማሰሪያ ሽቦ፣ ለሽቦ መቁረጫ ፔንሳ የጨረታ ማስከበሪያ 50000/ ሃምሳ ሺህ ብር/፣ ለኤሌክትሮኒክስ እቃ የጨረታ ማስከበሪያ 20000 /ሃያ ሺህ ብር/ በCPO ወይም በመስሪያ ቤታችን በደረሰኝ በመቁረጥ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በማስያዝ ከጨረታው ጋር በፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል።
- ተጫራቾች በጨረታ መክፈቻ ወቅት እንዲገኙ አይገደዱም ነገር ግን በጨረታው መገኘት አለብን ብለው ካሰቡ መገኘት ያለበት አካል /የተጫረተው/ ባለቤት ወይም ህጋዊ ውክልና ያለው አካል ኦርጅናል የውክልና ማስረጃውን ይዞ መቅረብ ይኖርበታል።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከጽ/ቤታችን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ብር 300 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ጨረታው የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከ25/05/2017 ዓ.ም እስከ 09/06/2017 ዓ.ም ለ15 ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሆኖ በ16ኛው ቀን ማለትም በ 10/06/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ 3፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡
- ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ እና ከጨረታው እራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
- ተጫራቾች ለወሰዱት የተጫራች መመሪያ /የጨረታ ሠነድ/ በእያንዳንዱ ገፅ ላይ የድርጅታቸውን ማህተም በማድረግ መመለስ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- በቅላላ ድምር ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበው አሸናፊ ስለሚሆን ለእያንዳንዱ ዝርዝር ዋጋ በተጠቀሰው ዋጋ መሙያ ላይ መሞላት አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡
- ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ማሳሰቢያ ፡- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የባዕል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ታሽጎ የሚከፈት ይሆናል፡፡
በአ/ብ/ክ/መንግሥት ገንዘብ ቢሮ በሰሜን ሸዋ ዞን ገንዘብ መምሪያ
በኤፍራታና ግድም ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
