በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፖሬሽን ያገለገሉ ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፖሬሽን ያገለገሉ ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ሎት 1. የተለያዩ ብረታ ብረቶች፣ ካዝናዎች፣ ያገለገሉ ታፔላዎች፣ አሮጌ የቤት ክዳን ቆርቆሮዎች
ሎት 2. አገልግሎት የማይሰጡ ፈርኒቸሮች
ሎት 3. አገልግሎት የማይሰጡ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች
ሎት 4. ከስርአት ትምህርት ውጭ የሆነ መጽሀፍት እና ጋዜጦች ተጫራቾች በባንክ የተረጋገጠ (cpo)
ሎት 5. የተለያዩ መጠን ያላቸውን ባህር ዛፎች /በቁማቸው/ ለመሸጥ
- ሎት 1- 100 (አንድ መቶ ሺህ ብር)
- ሎት 2- 20 /ሀያ ሺህ ብር/
- ሎት 3- 30 /ሰላሳ ሺህ ብር/
- ሎት 4- 20 /ሀያ ሺህ ብር/
- ሎት 5- 30 (ሰላሳ ሺህ ብር)
ለሁሉም አይነት ሎት ኮርፖሬሽኑ ባዘጋጀው ፎርማት ላይ ብቻ በመሙላት የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የመወዳደሪያ ፖስታዎችን ኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻ በማሸግ ቢሮ ቁጥር 05 ላይ በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እንድታስገቡ ጨረታውን በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጥን ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡30 ላይ የሚከፍት ሲሆን የቅዳሜና እሁድ ቀን ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣይ ቀን በተመሳሳይ ቦታና ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በተገኙበት ይከፍታል፡፡
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ ፤ በስልክ ቁጥር 09 12 475 609/ 251 703 614 456 ደውለው መጠየቅ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ፡- ስልክ ቁጥር 091 247 5609/ / 2517 03 614 456 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎችና ፓርኮች አስተዳደር ኮርፖሬሽን
