Tender Detail

Tender Details

  • Company አፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ
  • Address ሰመራ ከተማ ፡ አፋር ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 033-666-01-26
  • Websitehttps://afaredu.gov.et/am/
  • Deadline24 Feb 2025, 5:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Educational And Training Equipment And Machinery

የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2017 ዓ.ም የበጀት ዓመት ለአንደኛና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የመማሪያ ማስተማሪያ እቃዎች እና ፈርኒቸር ግዥ ለመፈጸም በግልፅ ጨረታ ህጋዊ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን ማወዳደር ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ 2017 . የበጀት ዓመት ለአንደኛና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የመማሪያ ማስተማሪያ እቃዎች እና ፈርኒቸር ግዥ ለመፈጸም በግልፅ ጨረታ ህጋዊ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን ማወዳደር ይፈልጋል። ስለሆነም -

  1. በጨረታው መወዳደር የሚችሉ በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ ያላቸው፤
  2. በተመሳሳይ ተግባራት አገልግሎት በመሳተፍ ልምድና መልካም የስራ አፈፃፀም ተገቢውን ካፒታልና ውስጣዊ ብቃት ያላቸው
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ያቀረቡትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክበተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  4. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ሠመራ ትም/ቢሮ ቢሮ ቁጥር 05 የጨረታውን ሰነድ በመግዛት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ 2 ኮፒ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 16ኛው የስራ ቀን 300 ሠዓት ይከፈታል፣
  6. ቢሮው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ስልክ ቁጥር ፡- 0336660125/26

 

የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት

ትምህርት ቢሮ

ሰመራ

 

Save Tender