Tender Detail

Tender Details

  • Company Sidaama Broadcasting Corporation (የሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን)
  • Address ሀዋሳ ወንዶ ንግድ ኩባንያ ህንጻ ጀርባ በሚገኘው በኮርፖሬሽኑ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0916037261
  • Website
  • Deadline17 Feb 2025, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Electrical And Electromechanical

ሲዳማ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን በ2017 በጀት ዓመት ኮርፖሬሽኑ ለሥራ የሚፈልጋቸውን ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችንና የቪድዮ ካሜራ አክሰሰሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ሲዳማ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን 2017 በጀት ዓመት ኮርፖሬሽኑ ለሥራ የሚፈልጋቸውን ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችንና የቪድዮ ካሜራ አክሰሰሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በዚህ ጨረታ መወዳደር የሚችሉ ፡-

  1. በመስኩ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው
  3. የቫት ተመዝጋቢነት ሰርተፍከት ያላቸው

የዕቃና የአገልግሎት አቅራቢነት ሰርተፊከት ያላቸው ድርጅቶች ሀዋሳ ሲዳማ ቡና ሕንጻ 3 ፎቅ ላይ በሚገኘው ሲዳማ ብሮድካስትንግ ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመምጣት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ብር 200 እየከፈላችሁ እንድትመዘገቡና ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 ብር በባንክ በተረጋገጠ CPO እንድታቀርቡና የጨረታውን የመወዳደሪያ ዋጋ ኮርፖሬሽኑ ባዘጋጀው ሰነድ ላይ በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 7 ተከታታይ ሥራ ቀናት ውስጥ የመወዳደሪያ ፖስታዎችን ቴክኒካል ኦርጅናልና አንድ ኮፒ እንዲሁም ፋይናንሻል ኦርጅናልና አንድ ኮፒ እያንዳንዳቸው ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ቢሮ ቁጥር 03 በሚገኘው ጨረታ ሳጥን እንድታስገቡና ጨረታውም 8ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት የጨረታ ሣጥን ታሽጎ 830 ሰዓት ላይ የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የዕረፍት ቀን ወይም የበዓል ቀን ሲሆን በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ቦታና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፍልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0916037261 ደውሎ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡

 

ሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን

 

Save Tender