Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በቁጫ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address ጋሞ ዞን ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0464590393
  • Website
  • Deadline27 Feb 2025, 5:30 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Electrical And Electromechanical

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በቁጫ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 ዓ.ም ለወረዳው መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ለሚዲያ ሥራ አገልግሎት የሚውል የኤሌትሮኒክስ ዓይነቶች በመደበኛ በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በቁጫ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት 2017 . ለወረዳው መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች /ቤት ለሚዲያ ሥራ አገልግሎት የሚውል የኤሌትሮኒክስ ዓይነቶች በመደበኛ በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ዲጂታል ካሜራ ግዥ
  • ሞንታሪቦ /ማስተር ሳውንድ/ ግዥ ስለሆነም በመንግሥት ግዢ አዋጅና ደንብ መመሪያ መሠረት:-
  1. የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ በዘመኑ ግብር የተከፈለበት፣
  2. የግብር ከፋይነት ምዝገባ ቁጥር / Tin Number/ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ፣
  3. ከውል ዋጋ ላይ 2% የመንግስት ግብር ለመክፈል ፈቃደኛ የሆነ፣
  4. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣
  5. EGP ኦላይን ምዝገባ መረጃ በሀርድ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፤
  6. የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወርቀት ማቅረብ የሚችል፣
  7. ተጫራቾች ጨረታውን የሚያቀርቡበትን የጨረታ ሰነድ አሪጅናል እና ኮፒ በማድረግ ለየብቻው በታሸገ ፖስታ ሆኖ ስማቸውን፣ ፊርማቸዉን አድራሻቸዉንና የሚጫረቱበትን የጨረታ ዓይነትን በትክክል ማስፈርና በማሸግ በቁ////ቤት ቢሮ ቁጥር 14 ላይ ለዚህ ተበሎ በተዘጋጀው ጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  8. በጨረታ ሂደት ላይ አሸናፊ የሆነ ድርጅት ከጠቅላላዉ ዋጋ ላይ የዉል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለበት፣
  9. ጨረታው ክፍት ሆኖ የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ የሥራ ቀናት የሚቆይ ይሆናል፡፡
  10. ተጫራቾች የሥራ ዝርዝር የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ሥራ ቀናት በቁጫ ወረዳ //ቤት ድረስ በመቅረብ የተዘጋጀውን ሰነድ መግዛት የሚችሉ ይሆናል፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ በቅድሚያ በተዘረዘረዉ መሰረት ጨረታ ዋስትና የሚሆን ቢያንስ 28 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ CPO ወይም ባንክ ጋራንት ወይም ጥሬ ገንዘብ 10,000 /አስር ሺህ ብር/ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  12. የጨረታው ሳጥን የሚታሸገው በጨረታው ማብቂያ 15ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ሰዓት ይሆናል፡፡
  13. ጨረታው የሚከፈተው 16ኛዉ ቀን 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፡፡
  14. ተጫራቾች ወይም የተጫራቹ ወኪል አለመገኘት የጨረታውን መክፈትን እያስተጓጉልም፡፡
  15. በጨረታ ሂደት አሸናፊ የሆነዉ ድርጅት ያሸነፉበት ዕቃዉን ወደ ቁጫ ወረዳ ///ቤት ድረስ ጫኝ አወራጅን ጨምሮ ማድረስ አለበት
  16. 16ኛው ቀን ሰንበት ወይም በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ሥራ ቀን በተመሳሳይ ቀን የሚከፈት ይሆናል።  

 

ማሳሰቢያ ፡- /ቤቱ ጨረታው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመስረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡- 0464590393 ደውሎ ይጠይቁ።

ስልክ ቁጥር ፡- 0917170976/0916138074

 

የቁጫ ወረዳ //ቤት

 

Save Tender