Tender Detail

Tender Details

  • Company የድሬዳዋ ምድብ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ፍትሐብሔር ችሎት
  • Address ድሬዳዋ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline15 Mar 2025, 9:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Land, House, Building And Warehouse Rent

የድሬዳዋ ምድብ የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ፍትሐብሔር ችሎት በፍ/ባለመብት እነ አቶ አጂቦ መሀመድ /6 ሰዎች/ እና በፍ/ባለዕዳ ወ/ሮ ዘሀራ መሀመድ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 94431 የተሰጠውን ውሣኔ ለማስፈፀም በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 07 ላይ ያለ 3 ቤቶች የሆነ ቤት እና ቦታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በፍ/ባለመብት እነ አቶ አጂቦ መሀመድ /6 ሰዎች/ እና በፍ/ባለዕዳ / ዘሀራ መሀመድ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ጉዳይ በመዝገብ ቁጥር 94431 የተሰጠውን ውሣኔ ለማስፈፀም በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 07 የቤት ቁጥሩ 1690 የካርታ ቁጥር 3862 የሆነ 178 / ላይ ያረፉ 3 ቤቶች የሆነ ቤት እና ቦታ መነሻ ግምቱ ብር 848,436.62 /ስምንት መቶ አርባ ስምንት ሺህ አራት መቶ ሰላሳ ስድስት ብር 62/100/ እንዲሸጥ የታዘዘ በመሆኑ መጋቢት 5 ቀን 2017 . ቤቱን እንዲጎበኙ የሀራጅ ሽያጩ መጋቢት 6 ቀን 2017 . በፍ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በጨረታ አወዳድሮ በሀራጅ መሸጥ አስፈልጓል፡፡

ስለሆነም በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 300 እስከ 350 ድረስ ባለው ጊዜ የተጫራቾች ምዝገባ በፍ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚካሔድ ሲሆን ጨረታው በተጠቀሰው ቀን እና ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ከጠዋቱ 400 እስከ 500 ባለው ጊዜ ይከናወናል፡፡

በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ሁሉ ማንነታችሁን የሚያረጋግጥ መታወቂያ በመያዝ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት መሳተፍ የምትችሉ ሲሆን የሃራጅ ጨረታው ከመመዝገቡ በፊት የዚህን መነሻ ዋጋ 1/4 ቀድሞ CPO በባንክ አስይዞ እንዲመዘገብ CPO ያልያስያዘ የማይመዘገብ ሆኖ የሃራጅ ሽያጭ አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ ሙሉ በሙሉ አጠቃሎ 15 ቀናት ውስጥ ገቢ እንዲያደርግ፡፡

ይህ ባይሆን ቀድሞ የተያዘው ገንዘብ ለጨረታ የወጣው ወጪ ተቀንሶለት ቀሪው ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን ሊገነዘቡ ይገባል፡፡

 

የድሬዳዋ ምድብ

የፌ////ቤት ፍትሐብሔር ችሎት

 

Save Tender