Tender Detail

Tender Details

  • Company የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚድያ
  • Address ጳውሎስ ሆስፒታል ቢታንያ ክሊኒክ ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0910000329
  • Website
  • Deadline10 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-10 00:00:00
  • Categories Electrical And Electromechanical

የመብራት መቆጣጠርያ ዕቃ /AVE (Automatic Votage Regulator) WTH accessories የቤኒሻንጉልጉሙዝ ሚዲያ ከዚህ በታች የቀረቡትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 002/2017

 

የመብራት መቆጣጠርያ ዕቃ /AVE (Automatic Votage Regulator) WTH accessories የቤኒሻንጉልጉሙዝ ሚዲያ ከዚህ በታች የቀረቡትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የመብራት መቆጣጠሪያ ዕቃ /AVE (Automatic Voltage Regulator) WITH accessories ዕቃ ግዥ በዚህ መሰረት በጨረታ የሚሳተፉ ተጫራ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ በመንግስት ግዥ ላይ ለመሳተፍ የተመዘገበበት የአቅራቢነት የምዝገባ ምስ ወረቀት የግብር ከፋይ ቲን ነምበር ምስክር ወረቀት ተጨማሪ እሴት ምዝገባ ሰርቲፊኬት እና የግብር ክሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ አዲስ አበባ በሚገኘው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማስተባበሪያ /ቤት ጳውሎስ ሆስፒታል ቢታንያ ሊኒክ ገባ ብሎ በመሄድ 100 ብር ገዝተው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ዋጋውን 2% በቤኒሻንጉል ጉመዝ ሚዲያ ስም ሞልተው ከኦርጅናል ኒካል ፕሮፖዛል ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባችዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የቴክኒካል ሰነድ አንድ ኦርጅናልና 2 /ሁለት/ ኮፒ እንዲሁም የፋይናንሻል ሰነድ አንድ ኦርጅናልና 2/ ሁለት ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ በትክክ መቅረብ አለበት የኮፒ ሰነዶች በአይነትም ሆነ በብዛት ከኦርጅናል ሰነዱ ጋር ተመሳሳይ መሆን አለበት፡፡
  5. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ጨረታው ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ ጨረታውን 16ኛው ቀን እስከ 430 ሰዓት ድረስ ተወዳዳሪ ድርጅቶች ጨረታውን ሞልተው አዲስ አበባ በሚገኘው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማስተባበሪያ /ቤት ጳውሎስ ሆስፒታል ቢታንያ ክሊኒክ ገባ ብሎ በሚዘጋጀው የጨረታ ማስገቢያ ሳጥን ማስገባት አለባቸው ::
  6. ሆኖም ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የመንግስት የስራ ቀን ላይ ካልዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ ይከፈታል፡፡
  7. ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስል ቁጥር 09100003290928653853 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  8. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሚድያ

 

Save Tender