Tender Detail

Tender Details

  • Company በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ የአካባቢና ደን ጥበቃ ተ/ጽ/ቤት
  • Address ደቡብ ወሎ ዞን : አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0901465288
  • Website
  • Deadline01 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-01 00:00:00
  • Categories Forest And Tree Sales

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ ተ/ጽ/ቤት በ03 ቀበሌ ጀባ የለማ የባህር ዛፍ የማህበረሰብ ደን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፊልጋል፡፡


 

የደን ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን በወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ //ቤት 03 ቀበሌ ጀባ የለማ የባህር ዛፍ የማህበረሰብ ደን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፊልጋል፡፡

        1. ለጨረታው የቀረበውን ደን ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የመረቻ ሰነድ ላይ በተገለፀው ቦታ ድረስ በመሄድ ጨረታው ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20 ቀናት ማየት ይችላል
        2. የተዘጋጀውን የመጫረቻ ሰነድ ጨረታውን ባወጣው /ቤት በመገኘት ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ ብቻ ከፍሎ በስራ ቀናት ወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ /ቤት መግዛት ይችላል፡፡
        3. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን የደን አይነት ለመግዛት የሞሉትን ዋጋ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ ፍያ ማዘዢያ /CPO/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ማስከበሪያው ለእያንዳንዱ ኮምፓርትመንት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
        4. ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉት የእያንዳንዱን ኮምፓርትመንት እና የሚገዙበትን ዋጋ ከስማቸውና ከአድራሻቸው ጋር በተናጠል በታሸገ ኢንቨሎኘ በማሸግ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ አካባቢና ደን ጥበቃ /ቤት የማህበረሰብ ደን ጨረታ ተብሎ በጉልህ ከተፃፈበት በኋላ ለዚሁ ተግባር ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመቁጠር እስከ 21ኛው ቀን 400 ሰአት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
        5. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመቁጠር 21ኛው ቀን 400 ሰአት ላይ ጨረታው ይዘጋል፤ በእዚያው ዕለት 21ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 430 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡ የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም በአላት ቀን ከሆነ ስራው በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ ይፈፀማል፡፡
        6. የጨረታው ተወዳዳሪ የፈለገውን ኮምፓርትመንት አንድና ከእዚያ በላይ ወይም ሁለቱንም ኮምፓርትመንቶች ዋጋ መሙላት ይችላል፡፡
        7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0901465288 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡
        8. /ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ የአካባቢና ደን ጥበቃ //ቤት

Save Tender