Tender Detail

Tender Details

  • Company Hibir Construction Corporation (ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን)
  • Address ባህር ዳር ከተማ አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ዋና መ/ቤት ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 058-320-35-76
  • Websitehttps://arwe.et/
  • Deadline05 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-05 00:00:00
  • Categories Electrical And Electromechanical , Others

ኮርፖሬሽናችን ውል ወስዶ ለሚገነባቸው ለጋሸና ብልባላ ባይ ባስ አስፓልት መንገድ ፕሮጀክት እና ባህር ዳር መብራት ኃይል ማርዳ ቀለም ፋብሪካ ኤርፖርት ኤስፓልት መንገድ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ የተለያየ መጠን ያላቸውን Plain/dowel bar እና ፖወር ጀል እና አሞኔም ናይትሬት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

ግል የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ኀኮኮ 18/2017

 

ኮርፖሬሽናችን ውል ወስዶ ለሚገነባቸው ለጋሸና ብልባላ ባይ ባስ አስፓልት መንገድ ፕሮጀ እና ባህር ዳር መብራት ኃይል ማርዳ ቀለም ፋብሪካ ኤርፖርት መንገድ ፕሮጀ አገልግሎት የሚውሉ የተለያየ መጠን ያላቸውን Plain/dowel bar እና ፖወር ጀል እና አሞኔም ናይትሬት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

.

የእቃው አይነት

መለያ

መለኪያ

ብዛት

ምርመራ

1

Plain/dowel bar

ባለ20

ቤርጋ

245

7,706.

2

Plain/dowel bar

ባለ24

ቤርጋ

181

7,244.

3

Power jell

 

በኩንታል

100

 

4

Ammonium nitrate

 

በኩንታል

300

 

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለፁትን የጨረታ መወዳደሪያ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ማንኛዉም አቅራቢ ድርጅት በጨረታው መወዳደር ይችላል፡፡

              1. በዘርፍ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የተ.. ተመዝጋቢ የሆኑ የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፣ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው እንዲሁም ግብር ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚገልፅ የግብር ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
              2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚውል በድርጅታችን ስም "ኅብር ኮንስትራከሽን ኮርፖሬሽን" (Hibir construction corporation) በሚል 90 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ .. ወይም ያለ ቅድመ ሁኔታ እንደተጠየቀ የሚከፈል ባን ጋራንቲ የተ.እ. ስን ጨምሮ ለፓወር ጀሉ እና ለአሙኔም ናይትሬት 400,000 (አራት መቶ ሺህ) ብር Plain/dowel bar 100,000 /አንድ መቶ ሺህ/ ማስያዝ አለባቸው::
              3. ኮርፖሬሽናችን አሸናፊውን ተጫራች ድርጅት በሚመርጥበት ጊዜ የሚገዛውን እቃ መጠን እንደ አስፈላጊነቱ እስከ 50% ሊቀንስ ወይም ሊጨምር ይችላል፡፡
              4. ተወዳዳሪ ድርጅቶች የመወዳደሪያ የፖወር ጀሉን አና የአሞኔም ናይትሬት ቴክኒካል ሰነድ ቅጅና ዋና ለየብቻ በፖስታ እና ፋይናንሻል ሰነድ ቅጅ እና ዋና ለየብቻ በፖስታ በማዘጋጀት እና የጨረታ ማሰከበሪያውን በአንድ ፖስታ ለብቻ በማድረግ በአንድ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ እንዲሁም Plain/dowel bar ፋይናንሻል ሰነድ ቅጅ እና ዋና ለየብቻ በፖስታ በማዘጋጀት እና የጨረታ ማስከበሪያውን በአንድ ፖስታ ለብቻ በማድረግ በአንድ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ባህር ዳር ከተማ ከሚገኘው ዋና /ቤታችን ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን (Hibir construction corporation) ዋናው /ቤት አማራ ይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ግዥ ቢሮ በመቅረብ ለጨረታው በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
              5. ጨረታው 15 ኛው ቀን 4:00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 430 ይከፈታል፡፡ ነገር ግን የመፈቻ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
              6. የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን እያንዳንዱ ሰነዱን መሸጫ የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ኅብር ኮንስትራከሽን ኮርፖሬሽን ፋይናንስ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 23 መግዛት ይችላሉ፡፡
              7. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
              8. መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-35-76 መደወል ይችላሉ፡፡

 

ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

 

Save Tender