Tender Detail

Tender Details

  • Company ETHIOPIAN POSTAL SERVICE ENTERPRISE (የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911-95-45-37
  • Websitehttps://ethio.post/
  • Deadline21 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-21 00:00:00
  • Categories Land, House, Building And Warehouse Rent

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በአዲስ አበባ ውስጥ ለንግድ ሥራ አገልግሎት የሚውሉ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን እና 4ኪሎ ፖስታ ቤት 4ኛ ፎቅ ለመከራየት ፍላጎት ያላቸውን ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡


 

ማስታወቂያ

የሚከራዩ የንግድ ቤቶች የጨረታ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር ግጨ22/17

 

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በአዲስ አበባ ውስጥ ለንግድ ሥራ አገልግሎት የሚውሉ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን እና 4ኪሎ ፖስታ ቤት 4 ፎቅ ለመከራየት ፍላጎት ያላቸውን ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በድርጅቱ ገንዘብ ቤት የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈልና የሚከራዩ ቤቶችን ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 2 ፎቅ ከግዥ ክፍል መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡

ቤቶቹን የሚከራዩበትን ዋጋ በዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ እስከ ግንቦት 22 ቀን 2017 . ከቀኑ 600 ድረስ ሰነዱ ከገዙበት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

ተጫራቾ በቅድሚያ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ ማስከበሪያ 10,000.00 በባንክ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ አለባቸው

የጨረታው ሰነድ የሚመለስበት ቀን ግንቦት 13 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 230 እስከ ቀኑ 600 ድረስ ብቻ ነው፡፡

በዕለቱ ከቀኑ 830 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የሠራተኞች ክበብ የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

ለበለጠ መረጃ በስል ቁጥር 09 11 95 45 37 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

የኢትዮጵያ አገልግሎት ድርጅት

 

Save Tender